የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል መግለጫ
ዓርብ፣ ግንቦት 2 2011ማስታወቂያ
ቀሪ ታራሚዎችም የእስር ጊዜያቸው በሶስት አራተኛ ይቀነስላቸዋል ብለዋል። በዚሁ መግለጫ የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ሕብረት የቢዝነስ ፎረም ግንቦት 6 እና 7 በብራሰልስ ቤልጂየም እንደሚካሄድም ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ አለው።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ