1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐሙስ፣ ግንቦት 2 2010

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በአጎራባች ሃገራት ካደረጉት ጉብኝት ትልቁ ግኝት የወደብ ጉዳይን የሚመለከተው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አመለከቱ።

Äthiopien Meles Alem Sprecher Außenministerium
ምስል DW/G. Tedla

የጠ/ሚኒስትሩ የጎረቤት ሃገራት ጉብኝት ፋይዳ

This browser does not support the audio element.

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ይፋዊ ጉብኝት ከጎረቤት ሃገራት ጋር በጋራ ጥቅም ላይ  ለመስራት ያለውን ፍላጎት እና ፈቃደኝነት ከግምት ያስገባ መሆኑ የገለጹት ቃል አቀባዩ አጠቃላይ የጉብኝቱን ፋይዳን ምመዘርዘራቸውን  ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊርዮርጊስ የላከው ዘገባ ያስረዳል። ሳምንታዊ በሆነው በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ቃል አቀባዩ በተጓዳን ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም ምልሽ ሰጥተዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊርዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW