የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ
ሐሙስ፣ ግንቦት 2 2010ማስታወቂያ
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ይፋዊ ጉብኝት ከጎረቤት ሃገራት ጋር በጋራ ጥቅም ላይ ለመስራት ያለውን ፍላጎት እና ፈቃደኝነት ከግምት ያስገባ መሆኑ የገለጹት ቃል አቀባዩ አጠቃላይ የጉብኝቱን ፋይዳን ምመዘርዘራቸውን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊርዮርጊስ የላከው ዘገባ ያስረዳል። ሳምንታዊ በሆነው በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ቃል አቀባዩ በተጓዳን ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም ምልሽ ሰጥተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊርዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ