1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሂለሪ ክሊንተን የስድስት ወር የስልጣን ዘመን

ረቡዕ፣ ሐምሌ 15 2001

የቀድሞ ቀዳማይ እመቤት ሆነው ለስምንት ዓመታት በኋይት ሀውስ ውስጥ ኖረዋል።

ምስል AP

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሂላሪ ክሊንተን። እንደ ውጭ ጉዳይ ሚንስትርነታቸው ያለፉት ስድስት ወራት እንቅስቃሴያቸው የተቆጠበ እንደነበር ተገልጿል። አንዳንዶች ሂላሪ ክሊንተን በምርጫው ሰሞን ዋነኛ ተፎካካሪያቸው በነበሩት በፕሬዚዳንት ኦባማ አስተዳደር ጫና ተደርጎባቸዋል ቢሉም ሚንስትሯ ግን አስተባብለዋል።

አበበ ፈለቀ/ማንትጋፍቶት ስለሺ/አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW