1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዐረቡ ዓለም ዓብዮት እና የኤርዶኻን አስተያየት

ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2003

ቱርክ ለፍልስጤማውያን እና ለዐረባውያን መብት መከበር ቁርጠኛ አቋም በመያዝዋ በዐረባዊው ዓለም ውስጥ በተለይ ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ ከፍተኛ ተሰሚነትን እያገኘች መጥታለች።

ሬቼብ ጣይብ ኤርዶኻንምስል AP

በቱኒዝያ እና በግብጽ የተካሄደውን ዓብዮት ተከትሎ ባሰማችው አስተያየትዋ የዐረብ ሀገሮች መሪዎች የህዝቦቻቸውን ጥያቄ ማድመጥ እና ተገቢውን አስፈላጊዎውን ተሀድሶ ማነቃቃት እንዳለባቸው የቱርክ ጠቅላይ ሚንስትር ሬቼብ ጣይብ ኤርዶኻን ለአል ዐረቢያ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል።

ነቢዩ ሲራክ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW