1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዑጋንዳ መንግስት የአሸባሪዎች ማስጠንቀቂያ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 22 2003

የዑጋንዳ የጸጥታ ጉዳይ ባለስልጣን ዛሬ እኩለሊት በሚገባዉ አዲሱ የጎርጎሮሳዉያን 2011ዓ,ም ከዋዜማዉ አንስቶ የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሰነዘር ይችላል ሲል ዜጎቹን አስጠነቀቀ።

የዑጋንዳ ምክር ቤትምስል AP

አሸባብ የተሰኘዉ ታጣቂ ቡድን ወደሶማሊያ የሰላም አስከባሪ ወታደሮች በላኩ አገራት ላይ ዛቻዉን አሰምቷል። አንዳንድ አገሮችም ዜጎቻቸዉ በምስራቅ አፍሪቃ አገራት አካባቢ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መክረዋል። ናይሮቢ የሚገኘዉ ወኪላችንን በስልክ አነጋግሬዋለሁ፤

ዘሪሁን ተስፋዬ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW