የዓለም ባንክና የኢትዮጵያ ልማትፕሮጀክቶች
እሑድ፣ ነሐሴ 5 2005ማስታወቂያ
ሆኖም ከሚከናወኑ የልማት ተግባራት ጋ በተገናኘ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ተፈጽመዋል በሚል በተደጋጋሚ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና የተቃዉሞ ፖለቲካ ኃይሎች አቤቱታ ያሰማሉ። ከለጋሽና አበዳሪ አካላት አንዱ የሆነዉ የዓለም ባንክ ይህን አስመልክቶ የሚቀርቡለትን ቅሬታዎች ለረዥም ጊዜያት ትኩረት አልሰጠም እየተባለ ቢወቀስም በቅርቡ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚከናወኑ ፕሮጀክቶችን በተለይም ጋምቤላ ዉስጥ ምርመራ እንዲካሄድ የድርጅቱ የዳይሬክተሮች ቦርድ ወስኗል። ጉዳዩን ሲያቀርቡ የነበሩ የሰብዓዊ መብት ሟጋች ድርጅቶች ርምጃዉ ዘግይቷል ባዮች ናቸዉ።
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ