1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም ባንክ ዘገባና ኢትዮጵያ

ዓርብ፣ ጥር 4 2010

የዓለም ባንክ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባው መንግሥታት በፖሊሲ  የተቃኘ ድጋፍ  ካላደረጉ  የዓለም የምጣኔ ሐብት እድገት እንደተጠበቀው አይኾንም ብሏል። እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ2018 ዓመታዊ የምጣኔ ሐብትን በላቀ ደረጃ ያስመዘግባሉ ከተባሉ ከሰሃራ በታች ከሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት መካከል ጋና በአንደኛነት ተጠቅሳለች፤ ኢትዮጵያ ትከተላታለች።

USA Wirtschaft Washington DC Zentrale der Weltbank Gebäude Logo
ምስል ullstein bild - Fotoagentur imo

የዓለም ባንክ የ2018 ዘገባ

This browser does not support the audio element.

የዓለም ባንክ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባው መንግሥታት በፖሊሲ  የተቃኘ ድጋፍ  ካላደረጉ  የዓለም የምጣኔ ሐብት እድገት እንደተጠበቀው አይኾንም ብሏል። እንደ ዘገባው ከኾነ እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ2018 ዓመታዊ  የምጣኔ ሐብትን በላቀ ደረጃ ያስመዘግባሉ ከተባሉ ከሰሃራ በታች ከሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት መካከል ጋና በአንደኛነት ተጠቅሳለች፤ ኢትዮጵያ ትከተላታለች። ኢትዮጵያ አምና አንደኛ ተብላ ነበር። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው አለመረጋጋት የምጣኔ ሐብቱን እድገት እንደሚጎዳ ደግሞ  አንድ ምሑር ገልጸዋል።  ዝርዝር ዘገባውን መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ።

መክብብ ሸዋ 
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW