1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም ባንክ ድጋፍ ለአፍሪቃ ቀንድ

ማክሰኞ፣ መስከረም 16 2004

የዓለም ባንክ በድርቅ ለተጎዱት የአፍሪቃ ቀንድ ሀገሮች የሚሰጠውን ድጋፍ ወደ አንድ ነጥብ ስምንት ቢልየን ዶላር ማሳደጉን አስታወቀ።

ምስል DW

ይኸው ድጋፍ የአፍሪቃ ቀንድን ድርቅን ለመታደግ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንደሚረዳው በባንኩ የአፍሪቃ ክፍል ዋና ኃላፊ ጀማል ሳኪር ገልጸዋል።

አበበ ፈለቀ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW