1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም የሙቀት መጠን መጨመርና መዘዙ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 14 2004

የዓለም የሙቀት መጨመር የተፈጥሮ ሃብትን ለጉዳት በመዳረግ በምድራችን ያለመረጋጋትና የግጭት ምክንያት እንዳይሆን ባለሙያዎች ማሳሰብ ጀምረዋል።

ምስል DW

በዚህ መዘዝ ሊከሰት የሚችለዉ ጎርፍ፤ ድርቅ፤ የባህር ዉሃ ከፍታ መጨመር እንዲሁም መጠኑን ያለፈ የአየር ንብረት ይዞታ የሰዎችን ኑሮ በፈተና እንዳይከበዉ ኃላፊነት የሚሰማቸዉ የፖለቲካ ሰዎች የበኩላቸዉን እንዲያደርጉም ይጠይቃሉ። ሳምንታዊዉ ጤናና አካባቢ ዝግጅት ትኩረቱን በዚህ ላይ አድርጓል።

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW