1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም የምግብ መርሃ ግብርና ሶማሊያ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 28 2002

የተመ ዓለም ዓቀፍ የምግብ መርሃ ግብር WFP ከደቡባዊ ሶማሊያ ለቅቆ መዉጣቱን አስታዉቋል

ለደቡብ ሶማሊያ ርዳታ ቆመምስል AP

በአፍሪቃ ቀንድ የሶማሊያ ሁኔታ በየጊዜዉ አስከፊ እየሆነ መምጣቱ እየተነገረ ነዉ። የተመ ዓለም ዓቀፍ የምግብ መርሃ ግብር WFP ከደቡባዊ ሶማሊያ ለቅቆ መዉጣቱን አስታዉቋል። WFP ከተጠቀሰዉ ስፍራ የወጣበት ምክንያት አልሸባብ የተሰኘዉ ቡድን በምግብ ተቋሙ ሰራተኞች ላይ ዛቻ በመሰንዘሩና ተቀባይነት የሌለዉ ቅድመ ሁኔታ በማቅረቡ እንደሆነ ድርጅቱ አመልክቷል።ተኽለእግዚ ገ/እየሱስ ከሮም

Tekele Egzi Gebre Yesus

Negash Mohammed

Shewaye Legesse

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW