የዓለም የምጣኔ ሃብት ምክክር መድረክ
ዓርብ፣ ግንቦት 3 2004![](https://static.dw.com/image/2358346_800.webp)
ማስታወቂያ
የዓለም የምጣኔ ሃብት ምክክር መድረክ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚያደርገውን ክርክር ዛሬም ለ 2 ተኛ ቀን ቀጥሏል። ትናንት አመሻሽ ላይ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለሰ ዜናዊ የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት ጃካያ ኪክዌቴና የናያጀሪያው ፕሬዝዳንት ጉድላክ ጆናታን የተሳተፉበት የአፍሪቃ ግብርና እንዴት ያድጋል ህዝቧንስ መመገብና ትርፍ አምርቶ ለተቀረው ዓለም ማቅረብ ይቻላል በሚሉት ሃሳቦች ላይ ውይይት ተካሂዷል። ዛሬ ደግሞ የግሉ ክፍለ ኤኮኖሚ በአፍሪቃ መሠረተ ልማት ግንባታ እንዴት ይሳተፋል በሚል ርዕስ ላይም ክርክር ነበር። በሰፍራው የተገኘው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ታደሰ እንግዳው ዝርዝር ዘገባ አለው።
ታደሰ እንግዳው
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሰ