የዓለም የስነ ህዝብ ቀን በኢትዮጵያ5 ሐምሌ 2003ማክሰኞ፣ ሐምሌ 5 2003የዓለም ህዝብ ቁጥር የፊታችን ህዳር ወር ከሰባት ቢልዮን እንደሚበልጥ ሀኖቨር -ጀርመን የሚገኘው የጀርመን የስነ ህዝብ ተቋም አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየዓለም የስነ ህዝብ ቀን በኢትዮጵያማስታወቂያተቋሙ ትናንት ታስቦ የዋለውን የዓለም የህዝብ ቀን አስመልክቶ ባወጣው ዘገባው እንዳስታቀው የህዝብ ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው። በኢትዮጵያ የስነ ህዝብ ተቋም የፕሮግራም ኃላፊ አቶ ጤናው መንግስትን ልደት አበበ አነጋግራዋለች። ልደት አበበ ነጋሽ መሐመድ