1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም የስነ ህዝብ ቀን በኢትዮጵያ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 5 2003

የዓለም ህዝብ ቁጥር የፊታችን ህዳር ወር ከሰባት ቢልዮን እንደሚበልጥ ሀኖቨር -ጀርመን የሚገኘው የጀርመን የስነ ህዝብ ተቋም አስታወቀ።

የዓለም የስነ ህዝብ ቀን በኢትዮጵያ

ተቋሙ ትናንት ታስቦ የዋለውን የዓለም የህዝብ ቀን አስመልክቶ ባወጣው ዘገባው እንዳስታቀው የህዝብ ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው። በኢትዮጵያ የስነ ህዝብ ተቋም የፕሮግራም ኃላፊ አቶ ጤናው መንግስትን ልደት አበበ አነጋግራዋለች።

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW