1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የዓባይ ግድብ ውይይት በዋሽንግተን ዛሬ ይጠናቀቃል

ረቡዕ፣ ጥር 6 2012

ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የ«ሕዳሴው ግድብ»ን በተመለከተ ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ የሚያደርጉት ንግግር ዛሬ ይጠናቀቃል። የመፍትኄ ሐሳብም የሚጠበቀው ዛሬ ነው።  ሦስቱ ሃገራት በአራት ዙር በሦስቱ ሃገራት መዲናዎች ውስጥ ተገናኝተው በተከታታይ ያደረጉት ንግግር ያለስምምነት ነው የተጠናቀቀው።

USA Washington | Treffen Fitsum Arega, Botschafter Äthiopien & Präsident Donald Trump
ምስል፦ Fitsum Arega - Ethiopian ambassador to the United States

የዓባይ ወንዝ ውዝግብ

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የ«ሕዳሴው ግድብ»ን በተመለከተ ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ የሚያደርጉት ንግግር ዛሬ ይጠናቀቃል። የመፍትኄ ሐሳብም የሚጠበቀው ዛሬ ነው።  ሦስቱ ሃገራት በአራት ዙር በሦስቱ ሃገራት መዲናዎች ውስጥ ተገናኝተው በተከታታይ ያደረጉት ንግግር ያለስምምነት ነው የተጠናቀቀው። ዩናይትድ ስቴትስ እና የዓለም ባንክ በተገኙበት ዋሽንግተን ውስጥ የሚከናወነው ስብሰባ የሦስቱ ሃገራት ውጭ ጉዳይ ሚንሥትሮች የተገኙበት ነው። ሦስቱ ሃገራትን ስለሚያወዛግበው የአባይ ግድብ የሚተነትኑ የውኃ እና ውኃ ነክ መሐንዲስ እንዲሁም የማኅበራዊ ሣይንስ ባለሞያን በማነጋገር መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። 
መክብብ ሸዋ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW