1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዕርቅ ኮሚሽንና የባሕርዳር ነዋሪዎች ዉይይት

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 7 2012

በዉይይቱ ወቅት ሥለ ኮሚሽኑ ኃላፊነት፣የስራ ዘመን እና ሥለ ዕርቀ-ሠላም እሳቤ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎች የኮሚሽኑ አባላት መልስና ማብራሪያ ሰጥተዋል

Äthiopien Mitglieder der Wahrheits- und Versöhnungskommission
ምስል DW/A. Mekonnen

የዕርቅ ኮሚሽንና የባሕርዳር ነዋሪዎች ዉይይት

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የዕርቀ ሠላም ኮሚሽን አባላት በሳምንቱ ማብቂያ ላይ ከባሕርዳር ነዋሪዎችና ከአማራ መስተዳድር ባለስልጣናት ጋር ተወያይተዋል።በዉይይቱ ወቅት ሥለ ኮሚሽኑ ኃላፊነት፣የስራ ዘመን እና ሥለ ዕርቀ-ሠላም እሳቤ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎች የኮሚሽኑ አባላት መልስና ማብራሪያ ሰጥተዋል።ከአስር ወር በፊት የተመሰረተዉ ብሔራዊ የዕርቀ-ሠላም ኮኮሚሽን ከዚሕ ቀደም ከአዲስ አበባ፣ ከኦሮሚያና ከትግራይ ነዋሪዎች ጋር ተመሳሳይ ዉይይት አድርጎ ነበር።

ዓለምነዉ መኮንን

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW