1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዕርዳታ ድርጅቶች በኦጋዴን እንዲንቀሳቀሱ ተፈቀደ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2000

የኢትዮጵያ መንግስት አስራ ሁለት የዕርዳታ ድርጅቶች በኦጋዴን እንዲንቀሳቀሱ መፍቀዱን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባባሪ ቢሮ ሀላፊ አስታወቁ ።

የተ.መ.ድ ዋና ፀሀፊ ባን ኪሙን
የተ.መ.ድ ዋና ፀሀፊ ባን ኪሙንምስል AP

ሀላፊው ፖል ሄርበርት ዛሬ ለዶይቼቬለ ራድዮ በሰጡት ቃለ ምልስስ ላይ እንዳሉት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጋር ለመስራት የሚሹ ሌሎች የዕርዳታ ድርጅቶችን ፈቃድ በተመለከተም ድርጅታቸው ከመንግስት ጋር እየተነጋገረ ነው ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW