1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዘጠኝ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋዜጣዊ መግለጫ

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 7 2007

ዘጠኝ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባለፈው ሳምንት የጠሩትን ሰልፍ ተከትሎ የፓርቲው አባላት መታሰራቸው ከፖለቲካ ጥላቻ የመነጨ ነው ሲሉ የፓርቲዎቹ ትብብር ሊቀ መንበር ኢንጅንየር ይልቃል ጌትነት ገለጹ።

ምስል DW

የመታሰር እጣ ገጥሟቸው የነበሩት ሊቀመንበሩ እና ከመታሰር ጎን መደብደባቸውንም የገለጹት ሌሎች የፓርቲዎቹ አባላት በእስር የቆዩበትን ጊዜ በከፍተኛ ወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎች በሚታሰሩበት ጨለማ እና እጅግ ቀዝቃዛ ቦታ ማሳለፋቸውን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW