1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዛምብያ ምርጫ ውጤት እና ተቃውሞው

ዓርብ፣ ነሐሴ 13 2008

በአለ ሲመታቸውም በተቃውሞ ምክንያት እንደሚዘገይ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ኤድጋር ሉንግ አስታውቀዋል

Sambia Anhänger von Edgar Lungu nach den Wahlen in Lusaka
ምስል Reuters/Jean Serge Mandela

[No title]

This browser does not support the audio element.

የዛምብያ ምርጫ ውጤት በሀገሪቱ ውዝግብ አስከትሏል ። የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ ባደረገው መሠረት ስልጣን ላይ የሚገኙት ፕሬዝዳንት ኤድጋር ሉንጉ አብላጫ ድምፅ በማግኘት አሸናፊ ሆነዋል ።ዋነኛው ተፎካካሪያቸው ሃካይንዴ ሂቻሌማ ውጤቱን ውድቅ በማድረግ ፣ ጉዳዩን በፍርድ ቤት እንዲታይ ፊርማ እያሰባሰቡ ነው ። በአለ ሲመታቸውም በተቃውሞ ምክንያት እንደሚዘገይ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ኤድጋር ሉንግ አስታውቀዋል

ፀሐይ ጫኔ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW