የዛሬ 50 ዓመቱ የማርቲን ሉተር ቃል22 ነሐሴ 2005ረቡዕ፣ ነሐሴ 22 2005የአሜሪካ የጥቁሮች ሰብዓዊ መብት ታጋይ የነበሩት ዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ ታዋቂዉ ንግግራቸዉን ያደረጉበት 50ኛ ዓመት ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ እየተከበረ ይገኛል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/akgማስታወቂያ ዶክተር ኪንግ የታገሉላቸዉ የጥቁር አሜሪካዉያን መሠረታዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ እንዲከበሩ አሁንም ትግሉ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲዉ ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል። አበበ ፈለቀ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ