1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዛሬ 50 ዓመቱ የማርቲን ሉተር ቃል

ረቡዕ፣ ነሐሴ 22 2005

የአሜሪካ የጥቁሮች ሰብዓዊ መብት ታጋይ የነበሩት ዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ ታዋቂዉ ንግግራቸዉን ያደረጉበት 50ኛ ዓመት ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ እየተከበረ ይገኛል።

ምስል picture-alliance/akg

ዶክተር ኪንግ የታገሉላቸዉ የጥቁር አሜሪካዉያን መሠረታዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ እንዲከበሩ አሁንም ትግሉ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲዉ ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል።

አበበ ፈለቀ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW