1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዞን ዘጠኝ የፍርድ ቤት ውሎ

ረቡዕ፣ ግንቦት 17 2008

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ባስቻለው ችሎት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የዞን ዘጠኝ የድረ ገፅ ጸሐፍት በፍርድ ቤት ነፃ የተባሉበት ብይን ትክክለኛ አይደለም በሚል ያቀረበውን የይግባኝ ጥያቄ ለመመልከት ለሰኔ 28፣ 2008 ዓም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ እስከሚቀጥለው ቀጠሮ የክሱን ሰነዶች በጠቅላላ ይመረምራል።

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

[No title]

This browser does not support the audio element.

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW