1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዞን ዘጠኝ ፀሐፍት

ዓርብ፣ ጥር 19 2009

ፍርድ ቤቱ ä የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ላይ የደረሰበትን ከብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት መስሪያ ቤት የተላከ ሲዲ እና ሌሎች ሰነዶች ተፈልገው እንደተገኙ እና እየተመረመሩም መሆኑን ገልጿል

Äthiopien Zone9 Blogger Gruppe
ምስል Zone9

Beri AA Court hearing of Zone 9 - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዞን ዘጠኝ የድረ ገጽ ፀሀፍት በቀረበባቸው አቤቱታ ላይ ብይን ለመስጠት የያዘውን ቀጠሮ እንደገና አራዘመ ። ፍርድ ቤቱ በዛሬው ችሎት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ላይ የደረሰበትን ከብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት መስሪያ ቤት የተላከ ሲዲ እና ሌሎች ሰነዶች ተፈልገው እንደተገኙ እና  እየተመረመሩም መሆኑን በመግለፅ ሌላ የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቷል ። ዝርዝሩን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ልኮልናል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 
ኂሩት መለሰ 
አዜብ ታደሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW