1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የየመን አለመረጋጋትና የዩናይትድ ስቴትስ ሥጋት

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 1 2002

የመን የአሸባሪዎች መሸሸጊያ እንዳትሆን የፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ መስተዳድር «አስፈላጊ» ያለዉን እርምጃ እንዲወስድም ጠይቋል

ምስል DW

የርስ በርስ ጦርነት፥የጎሳዎች ግጭት፣ የሐገር ጎብኚዎች እገታና ግድያ የተደጋጋመባት የመን የከፋ አለመረጋጋት ከሠፈነባት ለዩናይትድ ስቴትስና ለተባባሪዎችዋ ጥቅም እንደሚያሰጋ የአሜሪካ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አስታወቀ።ምክር ቤቱ የመን የአሸባሪዎች መሸሸጊያ እንዳትሆን የፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ መስተዳድር «አስፈላጊ» ያለዉን እርምጃ እንዲወስድም ጠይቋል።የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ያነጋገራቸዉ አሜሪካዊቷ የዉጪ ግንኙነት ባለሙያም የምክር ቤቱ ሥጋትና ጥያቄ ተገቢ ነዉ-ብለዉ ያምናሉ።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW