የዩኒቨርሲቲ የማጠናከሪያ ትምህርት12 ሰኔ 2004ማክሰኞ፣ ሰኔ 12 2004ሴት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዉጤት ምክንያት ዳግም ወደትምህርት ገበታቸዉ እስኪመለሱ ለተለያዩ አልባሌ ተግባራት ሊጋለጡ እንደሚችሉ ተገለፀ። ይህን ችግር ለማስቀረት የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በዉጤት ማነስ ምክንያት ለዳግም ቅበላ ወደቤታቸዉማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ የሚመለሱ ሴት ተማሪዎችን ግቢዉ ዉስጥ በማስቀረት የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት የጀመረዉ ፕሮጀክት ዉጤት እያሳየ እንደሚገኝ የዕድሉ ተጠቃሚዎችና የሚመለከታቸዉ የዩኒቨርሲቲዉ አካላት አመልክተዋል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ በፕሮጀክቱ የታቀፉት አንዳንድ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርቱ ከአልባሌ ሥራ እንደታደጋቸዉ አስረድተዋል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ