1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የፍርድ ቤት ውሎ

ረቡዕ፣ ሰኔ 15 2008

ዛሬ የተሰየመው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መናገሻ ምድብ ችሎት በተማሪዎቹ ጉዳይ ላይ ብይን ለመስጠት ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል ።

Symbolbild Justitia Justizia
ምስል Imago

[No title]

This browser does not support the audio element.

የካቲት 29፣ 2008 ዓም በአዲስ አበባው የአሜሪካን ኤምባሲ በር ላይ ያልተፈቀደ ሰልፍ በማካሄድ ደንብ ጥሳችኋል ተብለው በተከሰሱ 22 የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ዛሬ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቅ የነበረው ብይን ለሌላ ጊዜ ተላለፈ ። ዛሬ የተሰየመው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መናገሻ ምድብ ችሎት በተማሪዎቹ ጉዳይ ላይ ብይን ለመስጠት ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል ። ችሎቱ ተከሳሾቹ ያቀረቡትን ንብረታቸውን የመረከብ አቤቱታም ተቀብሎ ትእዛዝ ሰጥቷል ። ስለ ዛሬው ችሎት የተማሪዎቹን ጠበቃ ያነጋገረው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚዘብሔር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚዘብሔር
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW