የዩናይትድ ስቴትስ የሐይማኖት ጉዳይ ዘገባ17 ጥቅምት 2002ማክሰኞ፣ ጥቅምት 17 2002ዘገባዉ ዩናይትድ ስቴትስ ከዚሕ ቀደምም በተለያዩ መስኮች የምትወቅሳቸዉን እንደ ቻይና፥ ሰሜን ኮሪያ፥ ሱዳንና ኤርትራ የመሳሰሉትን ሐገራት መንግሥታት የሐይማኖት ነፃነትም አያከብሩም ---ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል AP Graphic / DW-Fotomontageማስታወቂያየዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት «የአለም የሐይማኖት ነፃነት» ያለዉን አመታዉ ዘገባ የሐገሪቱ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ትናንት ይፋ አደረገ።ዘገባዉ ዩናይትድ ስቴትስ ከዚሕ ቀደምም በተለያዩ መስኮች የምትወቅሳቸዉን እንደ ቻይና፥ ሰሜን ኮሪያ፥ ሱዳንና ኤርትራ የመሳሰሉትን ሐገራት መንግሥታት የሐይማኖት ነፃነትም አያከብሩም በማለት ወቅሷቸዋል። አበበ ፈለቀ/ነጋሽ መሐመድ/አርያም ተክሌ