1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩናይትድ ስቴትስ የሐይማኖት ጉዳይ ዘገባ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 17 2002

ዘገባዉ ዩናይትድ ስቴትስ ከዚሕ ቀደምም በተለያዩ መስኮች የምትወቅሳቸዉን እንደ ቻይና፥ ሰሜን ኮሪያ፥ ሱዳንና ኤርትራ የመሳሰሉትን ሐገራት መንግሥታት የሐይማኖት ነፃነትም አያከብሩም ---

ምስል AP Graphic / DW-Fotomontage

የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት «የአለም የሐይማኖት ነፃነት» ያለዉን አመታዉ ዘገባ የሐገሪቱ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ትናንት ይፋ አደረገ።ዘገባዉ ዩናይትድ ስቴትስ ከዚሕ ቀደምም በተለያዩ መስኮች የምትወቅሳቸዉን እንደ ቻይና፥ ሰሜን ኮሪያ፥ ሱዳንና ኤርትራ የመሳሰሉትን ሐገራት መንግሥታት የሐይማኖት ነፃነትም አያከብሩም በማለት ወቅሷቸዋል።

አበበ ፈለቀ/ነጋሽ መሐመድ/አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW