1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅትና ጀርመን

ረቡዕ፣ ጥር 7 2006

ጀርመን ፤ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጸጥታ መረጃ ልውውጥን በተመለከተ አዲስ ስምምነት ለማድረግ የምትሻ ሲሆን ፤ በዚህ ረገድ የወደፊቱ ግንኙነት ምን መሆን እንደሚገባው ፤ የህዝብ እንደራሴዎቿን ም/ቤት ዛሬ አከራክሯል።

Angela Merkel mit sicherem Smartphone BlackBerry Z10
ምስል Reuters/Fabrizio Bensch

የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የፀጥታ ድርጅት ከሀገር ውጭ በዓለም ዙሪያ፣ በተለያዩ አገሮች፣ 100,000 ያህል ኮምፒዩተሮችን ለስለላ በመትከል ፣ መረጃ መሰብሰብ መቻሉን ኒውዮርክ ታይምስ የተሰኘው ጋዜጣ በትናንቱ እትሙ መግለጹ የሚታወስ ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ፣ጀርመን ፤ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጸጥታ መረጃ ልውውጥን በተመለከተ አዲስ ስምምነት ለማድረግ የምትሻ ሲሆን ፤ በዚህ ረገድ የወደፊቱ ግንኙነት ምን መሆን እንደሚገባው ፤ የህዝብ እንደራሴዎቿን ም/ቤት ዛሬ አከራክሯል።
የበርሊኑን ዘጋቢአችንን ይልማ ኃ/ሚካኤልን ተክሌ የኋላ በስልክ አነጋግሮታል።

አበበ ፈለቀ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW