የዩኤስ አሜሪካ እና የአፍሪቃ ሀገራት ትብብር25 ሰኔ 2007ሐሙስ፣ ሰኔ 25 2007የየዩኤስ አሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ሀገሩ ከሰሀራ በስተደቡብ ካሉ አፍሪቃውያት ሀገራት ጋር በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ እና በፀጥታ ጉዳዮች ላይ ስለሚያደርገው ትብብር ትናንት ከጋዜጠኞች ጋር የቪድዮ ውይይት አካሄደ። የቪድዮ ውይይቱን የመሩት የአፍሪቃ ጉዳዮች ክፍል ምክትል ሚንስትር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ነበሩ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/S. Brollማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ግሪንፊልድ በውይይቱ ወቅት ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል። በዚሁ የቪድዮ ውይይት ላይ የዩኤስ አሜሪካ የአፍሪቃ እዝ ዋና አዛዥ ጀነራል ዴቪድ ሮድሪጌዝም ተሳታፊ ነበሩ። በቪዲዮ ዉይይቱ ላይ የተገኘው የዋሽንግተኑ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። መክብብ ሸዋ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ