የዩኤስ አሜሪካ ዓመታዊ የሰብዓዊ መብት ዘገባና ኢትዮጵያ
ዓርብ፣ ሚያዝያ 7 2008ማስታወቂያ
የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የሃገራትን የሰብዓዊ መብት ይዞታ የቃኘበት ዓመታዊ ዘገባ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ቀረቧል። ዘገባውን ያቀረቡት የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒሥትር ጆን ኬሪ ሀገራቸውን ጨምሮ መንግሥታት በጥቅሉ የሰብዓዊ መብት አያያዛቸውን እንዲያሻሽሉ ጠይቀዋል። ኬሪ በንግግራቸው አፍሪቃን አላነሱም። የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ስላለው አስተያየት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የዜጎችን ሰብዓዊ መብቶች እንዲያከብር ስለሚያደርገው ግፊት እንዲሁም በኢትዮጵያና ኤርትራ ጉዳይ ላይ ስለያዘው አቋም ዶቼ ቬለ ለአሜሪካን ውጭ ጉዳይ ሚኒሥቴር ላቀረበው ጥያቄ መሥሪያ ቤቱ መልስ ሰጥቷል። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲው ዘገቢያችን አጠናቅሮታል።
መክብብ ሸዋ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ