1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የዩጋንዳ የፖለቲካ ውጥረት

ሐሙስ፣ መስከረም 10 2011

የዩጋንዳ ፖሊስ ለህክምና ከሀገር ውጭ ሰንብተው ዛሬ ወደ ሀገር ቤት የተመለሱትን ተቃዋሚ የምክር ቤት አባል በቁጥጥር ስር ማዋሉ በሀገሪቱ ውጥረት ቀስቅሷል።

Bobi Wine, der umstrittene Popstar aus Uganda, wurde Parlamentarier
ምስል፦ DW/S.Schlindwein

ወጣቱ ፖለቲከኛ ቢቢ ዋይኒ

This browser does not support the audio element.

ከታዋቂ ሙዚቀኛነት ወደ ፖለቲካው የገቡት የ36 ዓመቱ የምክር ቤት አባል ሮበርት ካያጉላኒ ወይም አድናቂዎቻቸው እንደሚጠሯቸው ቦቢ ዋይኒ ለህክምና ከቆዩበት ዩናይትድ ስቴትስ ሲመለሱ ኢንቴቤ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በፖሊስ መያዛቸው ተገልጿል። ወጣቱ የምክር ቤት አባል እና የሙሴቪኒ ቀንደኛ ተቺ ግን በሀገሪቱ የፖለቲካ ለውጥ ሳይታይ የጀመሩትን ትግል እንደማያቆሙ ዝተዋል። ደጋፊዎቻቸው የሆኑት በርካታ የዩጋንዳ ወጣቶችም ለውጥ ፈላጊነታቸውን እየገለፁ ነው። ስለዩጋንዳ የፖለቲካ ውጥረት ከናይሮቢ ቻላቸው ታደሰን በአጭሩ በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ቻላቸው ታደሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW