የደርበኑ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ27 ኅዳር 2004ረቡዕ፣ ኅዳር 27 2004ከአንድ መቶ ዘጠና አራት ሀገሮች የተውጣጡ ልዑካን ካለፈው ሣምንት መጀመሪያ አንስቶ በደቡብ አፍሪቃ ደርበን ከተማ በቀጠለው አሥራ ሰባተኛው የአየር ንብረት ለውጥ ተመልካች ጉባዔ ድርድር ይዘዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ በዚሁ ከሶስት ቀናት በኋላ በሚጠናቀቀው ጉባዔ አጠቃላይ እና አሣሪ መፍትሔ እንደማይገኝ ተሳታፊዎቹ ከወዲሁ ይናገራሉ። ይሁንና፡ በጉባዔው የተጠናከረው ግፊት አንዳች አግባቢ ስምምነት ሊያመጣ እንደሚችል ተስፋ መኖሩ አልቀረም። አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ