1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የደቡብ ሱዳን የሰላም ተስፋ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2011

በደቡብ ሱዳን የሦስት ቀናት ጉብኝት ያደረገው የአፍሪቃ ኅብረት እና የተባበሩት መንሥታት ድርጅት የልዑካን ቡድን በሀገሪቱ ተስፋ ሰጪ የሆነ ሙሉ በሙሉ ግጭት የማቆም ርምጃ ማስተዋሉን ይፋ አደረገ። የሰላም ሂደቱን ለማደናቀፍ የሚሞከሩትንም ተጠያቂ እንደሚያደርግም ቃል ገባ።

Äthiopien AU | PK über Süd Sudan Frieden Lage
ምስል DW/G. Tedla

ግጭት መቆሙ ለሰላም መስፈን ተስፋ ሰጪ ሆኗል

This browser does not support the audio element.

 ቡድኑ ባለፈው ወር መባቻ አዲስ አበባ ላይ የተፈረመው የሰላም ስምምነት በደቡብ ሱዳን ለተጀመረው ሰላምን የማስፈን ጠንካራ ሥራ መሠረት መሆኑንም አመልክቷል። ጉብኝቱን አጠናቅቆ የተመለሰው የአፍሪቃ ኅብረት የሰላም እና የፀጥታ ኮሚሽነር፤ የተመድ የሰላም አስከባሪ ስምሪት ኃላፊ እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የሴቶች የድርጅት ተጠሪዎች የተካተቱበት ቡድን አዲስ አበባ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታትሎ ተከታዩን ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW