1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

 የደቡብ ሱዳን የሰላም ተስፋ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2011

በደቡብ ሱዳን የሦስት ቀናት ጉብኝት ያደረገው የአፍሪቃ ኅብረት እና የተባበሩት መንሥታት ድርጅት የልዑካን ቡድን በሀገሪቱ ተስፋ ሰጪ የሆነ ሙሉ በሙሉ ግጭት የማቆም ርምጃ ማስተዋሉን ይፋ አደረገ። የሰላም ሂደቱን ለማደናቀፍ የሚሞከሩትንም ተጠያቂ እንደሚያደርግም ቃል ገባ።

Äthiopien AU | PK über Süd Sudan Frieden Lage
ምስል፦ DW/G. Tedla

ግጭት መቆሙ ለሰላም መስፈን ተስፋ ሰጪ ሆኗል

This browser does not support the audio element.

 ቡድኑ ባለፈው ወር መባቻ አዲስ አበባ ላይ የተፈረመው የሰላም ስምምነት በደቡብ ሱዳን ለተጀመረው ሰላምን የማስፈን ጠንካራ ሥራ መሠረት መሆኑንም አመልክቷል። ጉብኝቱን አጠናቅቆ የተመለሰው የአፍሪቃ ኅብረት የሰላም እና የፀጥታ ኮሚሽነር፤ የተመድ የሰላም አስከባሪ ስምሪት ኃላፊ እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የሴቶች የድርጅት ተጠሪዎች የተካተቱበት ቡድን አዲስ አበባ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታትሎ ተከታዩን ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW