1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ሱዳን የወደፊት እጣ ፈንታ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 19 2008

የደቡብ ሱዳን ዓማፅያን መሪ ሪየክ ማቸር ትናንት ወደ ጁባ በመመለስ የሀገሪቱ ብሔራዊ አንድነት መንግሥት ምክትል ፕሬዝደንት ሆነዉ ቃለ መሐላ ፈፅመዋል።

Südsudan Juba Inaugurierung Rebellenführer Riek Machar
ምስል Getty Images/AFP/S. Bol

[No title]

This browser does not support the audio element.


ማቸር ከሁለት ዓመት የርስ በርስ ጦርነት በኋላ ወደ ጁባ የተመለሱበት እና የብሔራዊ አንድነቱን መንግሥት የተቀላቀሉበት ድርጊት ሀገሪቱን በዘላቂነት እንደሚያረጋጋ እና የእርቀ ሰላሙን ሂደትም እንደሚያነቃቃ ሕዝቡ ተስፋ አድርጓል። ተንታኞች እንደሚሉት፣ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር እና ለሁለተኛ ጊዜ የምክትል ፕሬዚደንትነቱን ስልጣን የያዙት ሪየክ ማቸር ባንድነት በመስራት ሕዝቡ የናፈቀውን ሰላም ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል።


ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW