የደቡብ ሱዳን የወደፊት እጣ ፈንታ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 19 2008ማስታወቂያ
ማቸር ከሁለት ዓመት የርስ በርስ ጦርነት በኋላ ወደ ጁባ የተመለሱበት እና የብሔራዊ አንድነቱን መንግሥት የተቀላቀሉበት ድርጊት ሀገሪቱን በዘላቂነት እንደሚያረጋጋ እና የእርቀ ሰላሙን ሂደትም እንደሚያነቃቃ ሕዝቡ ተስፋ አድርጓል። ተንታኞች እንደሚሉት፣ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር እና ለሁለተኛ ጊዜ የምክትል ፕሬዚደንትነቱን ስልጣን የያዙት ሪየክ ማቸር ባንድነት በመስራት ሕዝቡ የናፈቀውን ሰላም ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ