1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ቀዉስና ስደተኞች

ረቡዕ፣ ሐምሌ 27 2008

የደቡብ ሱዳን ፕሬዝደንት ሳልቫ ኪር የቀድሞዉ የሐገሪቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝደንት የሪክ ማቸር ደጋፊ ያሏቸዉን ሚንስትሮች ሽረዉ አዳዲስ ታማኞቻቸዉን ሾመዋል።

Südsudan Flüchlinge suchen Schutz
ምስል picture-alliance/dpa/G. Fischer

[No title]

This browser does not support the audio element.

የኪር እርምጃ ሐገሪቱን ከከፋ ጥፋት ይከታል ተብሎ የተፈራዉን ግጭትና ጠብ ይበልጥ እንደሚያካርረዉ ታዛቢዎች እየተናገሩ ነዉ።ባለፈዉ ሐምሌ መጀመሪያ እንዳዲስ ያገረሸዉን ግጭት በመፍራት ወደ ዉጪ የሚሰደደደዉ ሕዝብ ቁጥር እየጨመረ ነዉ።ስደተኛዉ ከሐገር እንዳይወጣ የመንግሥትና የተለያዩ ታጣቂ ሐይላት በጠመናጃ ሐይል እያስገደዱት መሆን የተለያዩ ምንጮች ዘግበዋል።

ፋሲል ግርማ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW