የደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ቀዉስና ስደተኞች
ረቡዕ፣ ሐምሌ 27 2008
ማስታወቂያ
የኪር እርምጃ ሐገሪቱን ከከፋ ጥፋት ይከታል ተብሎ የተፈራዉን ግጭትና ጠብ ይበልጥ እንደሚያካርረዉ ታዛቢዎች እየተናገሩ ነዉ።ባለፈዉ ሐምሌ መጀመሪያ እንዳዲስ ያገረሸዉን ግጭት በመፍራት ወደ ዉጪ የሚሰደደደዉ ሕዝብ ቁጥር እየጨመረ ነዉ።ስደተኛዉ ከሐገር እንዳይወጣ የመንግሥትና የተለያዩ ታጣቂ ሐይላት በጠመናጃ ሐይል እያስገደዱት መሆን የተለያዩ ምንጮች ዘግበዋል።
ፋሲል ግርማ
ነጋሽ መሐመድ