1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ አፍሪቃ የፖለቲካ ቀዉስ መዘዝ

ረቡዕ፣ መጋቢት 27 2009

ደቡብ አፍሪቃ ዉስጥ በተፈጠረዉ የፖለቲካ ቀዉስ ምክንያት የሀገሪቱ የምጣኔ ሃብት ማሽቆልቆሉን ስታንዳርድ ኤንድ ፑርስ የተሰኘዉ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም አመለከተ። የደቡብ አፍሪቃዉ ፕሬዝደንት ጃኮብ ዙማ ሰሞኑን ባደረጉት የካቢኔ ሹም ሽር ከገዢዉ ፓርቲ አመራሮች ሳይቀር ከፍተኛ ተቃዉሞ እንዳጋጠማቸዉ ተገልጿል።

Afrika Öl Woche Cape Town Südafrika Kapstadt Übersicht
ምስል Henner Frankenfeld

Beri. Johannesburg (SA political crisis and economy) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 በደቡብ አፍሪቃ የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎችም በዙማ አመራር ላይ እምነት ያጡ መሆናቸዉን በመግለፅ ስልጣን እንዲለቁ ግፊት እያደረጉ ነዉ። ዝርዝር ዘገባ ከጆሃንስበርግ ዘጋቢያችን መላኩ አየለ ልኮልናል።

መላኩ አየለ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW