1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤ ኤን ሲ ሽንፈት

ዓርብ፣ ነሐሴ 20 2008

የፓርቲዉ ዋና ፀሐፊ ጋዉዴ ማንተሼ ኤ ኤን ሲ የተሸነፈዉ በፕሬዝደንት ጃኮብ ዙማ ምክንያት ነዉ ብለዋል።

Südafrika Kommunalwahl ANC
ምስል picture-alliance/dpa/K. Ludbrook

[No title]

This browser does not support the audio element.

ደቡብ አፍሪቃ ዉስጥ በቅርቡ በተደረገዉ የአካባቢ መስተዳድሮች ምርጫ የሐገሪቱ ገዢ ፓርቲ የደቡብ አፍሪቃ የአፍሪቃ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኤ ኤን ሲ) ርዕሠ-ከተማ ፕርቶሪያን ጨምሮ በአራት ትልልቅ ከተሞች መሸነፉ የፓርቲዉን ፖለቲከኞች እያወዛገበ ነዉ።የፓርቲዉ ዋና ፀሐፊ ጋዉዴ ማንተሼ ኤ ኤን ሲ የተሸነፈዉ በፕሬዝደንት ጃኮብ ዙማ ምክንያት ነዉ ብለዋል።ይሁንና ለሽንፈቱ የፓርቲዉ አመራር ሙሉ ሐላፊነቱን እንደሚወስድ ዋና ፀሐፊዉ አስታዉቀዋል።የጁሐንስበርጉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

መላኩ አየለ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW