1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ኦሴቲያው ውዝግብ

ሰኞ፣ ነሐሴ 5 2000

በጆርጂያ ትንኮሳ ሩስያ ድንበር ተሻግራ ደቡብ ኦሴትያ ውስጥ በታንክና በከባድ በአዳፍኔ በወሰደችው የአፀፋ ዕርምጃ የተባባሰው ግጭት ግን አሁንም አልበረደም ።

የጆርጅያ ታንክ በደቡብ ኦሴትያምስል AP

ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ግጭቱን እንዲቆም ጥሪ ማስተላለፉን እንደቀጠለ ነው ። የወቅቱ የአውሮፓ ህብረት ሊቀ መንበር ፈረንሳይ ግጭቱን ለማብረድ በዲፕሎማሲያዊው ጥረት ገፍታበታለች ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW