የዲፕሎማሲው ጥረት በመቀሌ
ሰኞ፣ ጥቅምት 29 2014![Äthiopien Tigray-Provinz Mekele](https://static.dw.com/image/55764562_800.webp)
ማስታወቂያ
የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዝዳንት እና የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልእክተኛ ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ እርዳታ አስተባባሪ ኦቻ ሃላፊ ማርቲን ግሪፍትስ ትላንት በመቐለ ተገኝተው በህወሓት ከሚመራው የትግራይ ክልል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። የትግራይ ኮምኒኬሽን ቢሮ ውይይቱ በሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት፣ የኢትዮጵያ እና ቀጠናው ፖለቲካዊ ቀውስ ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር ብሏል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ዓመት ባለፈው ጦርነት፣ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ምላሽ ምን ይመስላል በሚል ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ አስተያየት ሰጪዎችን አነጋግሯል።
ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ