1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዳኛ ዉሳኔና የትራምፕ ይግባኝ በአሜሪካ   

ማክሰኞ፣ ጥር 30 2009

የእስልምና እምነት ተከታዮች የሚበረክቱባቸዉ ሰባት ሃገራት ዜጎች ለጊዜዉ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገቡ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ያሳለፉት ዉሳኔ በፍርድ ቤት ዉድቅ መደረጉ ለእነዚህ ሃገራት ዜጎች ለአሁኑ እፎይታ የፈጠረ መስሏል።

USA Donald Trump besucht die MacDill Air Force Base in Tampa
ምስል Reuters/C. Barria

Beri. Washington DC (Trump's Appeal) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 ሳንፍራንሲስኮ ግዛት በሚገኘዉ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ዉሳኔዉን ለማስቀልበስ ያቀረበዉ አቤቱታ በድጋሚ በፌደራሉ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ዉድቅ መደረጉ በሀገሪቱ ጉዳዩን አነጋጋሪ አድርጎታል። ጉዳዩ ወደ ሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተወሰደ ሲሆን ዛሬ ለአንድ ሰዓት የሚዘልቅ ክርክር እንደሚካሄድበት ይጠበቃል። የፕሬዝደንቱ ዉሳኔ ከሀገሪቱ ሕግ እንደሚፃረር የሚገልፁ ወገኖች ፍርድ ቤት የሀገሪቱን መሪ ዉሳኔ መጣል የቻለዉ የሕግ የበላይነት ያለባት በመሆኗ እንደሆነ ይናገራሉ። ከዋሽንግተን ዲሲ ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ዝርዝሩን ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW