1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የድሬስደኑ ዕልቂት ሲታወስ

ዓርብ፣ የካቲት 20 2001

በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የተባበሩት ኃይሎች ባካሄዱት የቦምብ ድብደባ ከፍተኛ የህይወትና የንብረት ጥፋት ከደረሰባቸው የጀርመን ከተሞች ውስጥ ድሬስደን የተባለችው የምስራቅ ጀርመንዋ ከተመ ትገኝበታለች ።

ድሬስደን ከጦርነቱ በፊትና በኃላምስል AP

እ.አ.አ የካቲት አስራ ሶሶት ለየካቲት አስራ አራት አጥቢያ ይህች ከተማ በተደበደበች ወቅት በርካታ ህዝብ የተፈጀ ሲሆን ከተማይቱም እንዳልነበረች ሆናለች ። ድሬስደን በቦምብ የጋየችበት ይህ ለሊት በከተማይቱ ህዝብ ዘንድ በየዓመቱ ይታሰባል ። ይሁንና የከተማዋ ነዋሪዎች እንደሚሉት ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ በዚህ የመታሰቢያ ዕለት ወደ ከተማይቱ የሚመጡ ያልተጋበዙ ዕንግዶች የህዝቡን ስሜት እየረበሹ ነው ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW