የድሬደዋ አመራር አካላት ግምገማ
ሐሙስ፣ መጋቢት 5 2011ማስታወቂያ
በዚሁ መሠረትም የፖለቲካም ሆነ የፀጥታ መድፈረስ ችግሮችን ለይቶ የሚፈታና ዘላቂ መፍትሄ የሚሰጥ፤ እንዲሁም ለአመታት የቆዩና ልዩ ትኩረት የሚሹ የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እልባት እንዲያገኙ የሚያስችሉ የማሻሻያ ሥራዎችን ሢሠራ ቆይቷል። የአሰስተዳደሩ ምክር ቤት ከትናንት በስትያ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ የዚሁ የማሻሻያው አካል ነው የተባለለትን ሹም ሽር አካሂዷል። በስብሰባው ላይ በቀረበ ሁለንተናዊ የግምገማ ዘገባም ከፍተኛ አመራሩ በከተማው ለሚታዩ በርካታ ችግሮች ተጠያቂ መሆኑን አመላክቷል። መሳይ ተክሉ ከድሬደዋ በጉዳዩ ላይ ዘገባ ልኮልናል።
መሳይ ተክሉ
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ