1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የድሬደዋ አመራር አካላት ግምገማ

ሐሙስ፣ መጋቢት 5 2011

በድሬደዋ አስተዳደር በቅርቡ ነዋሪው አደባባይ በመውጣት ያቀረበውን የአሠራር እና የመሪ ይለወጥልን ጥያቄ ምክንያት የፌደራል መንግሥት ተወካዮቹን ወደ አስተዳደሩ መላኩ ይታወሳል።

Stadt Dire Dawa in Äthiopien
ምስል Hailegzi Mehari

«ለብልሹ አሠራሩ ተጠያቂዎች እንደሚኖሩ ተጠቁሟል»

This browser does not support the audio element.

በዚሁ መሠረትም የፖለቲካም ሆነ የፀጥታ መድፈረስ ችግሮችን ለይቶ የሚፈታና ዘላቂ መፍትሄ የሚሰጥ፤ እንዲሁም ለአመታት የቆዩና ልዩ ትኩረት የሚሹ የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እልባት እንዲያገኙ የሚያስችሉ የማሻሻያ ሥራዎችን ሢሠራ ቆይቷል። የአሰስተዳደሩ ምክር ቤት ከትናንት በስትያ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ የዚሁ የማሻሻያው አካል ነው የተባለለትን ሹም ሽር አካሂዷል። በስብሰባው ላይ በቀረበ ሁለንተናዊ የግምገማ ዘገባም ከፍተኛ አመራሩ በከተማው ለሚታዩ በርካታ ችግሮች ተጠያቂ መሆኑን አመላክቷል። መሳይ ተክሉ ከድሬደዋ በጉዳዩ ላይ ዘገባ ልኮልናል።

መሳይ ተክሉ

ሸዋዬ ለገሠ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW