ፖለቲካየድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች አቤቱታ15 ነሐሴ 2009ሰኞ፣ ነሐሴ 15 2009መሰረታዊ ግልጋሎት አላገኘንም የሚል ቅሬታ ያሰሙ የድሬደዋ ከተማ ነዋሪዎች ከጠቅላይ ሚኒሥትር ኃይለማርያም ደሳለኝ መፍትሔ እየጠበቁ ነው።የሶማሌ አርብቶ አደሮች ከመሬታቸው ተፈናቀልን የሚሉት የአገር ሽማግሌዎች ለጠቅላይ ሚኒሥትሩ የአቤቱታ ደብዳቤ አስገብተዋል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የአገር ሽማግሌዎቹን አነጋግሯቸዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/J. Jeffreyማስታወቂያየአገር ሽማግሌዎች የአቤቱታ ደብዳቤ ለጠ/ሚኒሥትሩ This browser does not support the audio element.ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ እሸቴ በቀለ ነጋሽ መሀመድ