1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የድርቅ ሰለባዎች እና የአስቸኳይ ርዳታ ክፍፍል ሂደት

እሑድ፣ መጋቢት 25 2008

በኢትዮጵያ ካለፈው ዓመት አጋማሽ ወዲህ መጣል የነበረበት የበልግ ዝናብ በጣም በመቀነሱ ባንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች በተከሰተው እጅግ አስከፊ ድርቅ የተነሳ 10,2 ሚልዮን ሕዝብ አሳሳቢ የምግብ እጥረት ገጥሞታል።

Äthiopien Frauen mit Kindern
ምስል Reuters/T. Negeri

የኢትዮጵያ ድርቅና የአስቸኳይ ርዳታ አከፋፈል

This browser does not support the audio element.

በድርቁ ሰበብ በተፈጠረው የምግብ እጥረት እርግጥ እስካሁን የሰው ሕይወት ባይጠፋም፣ የብዙ ከብቶች እና የቤት እንስሳትን ሞት፣ እንዲሁም፣ የሰዎችን መፈናቀል አስከትሎዋል። የድርቁን ሰለባዎች ለመርዳት የተጀመረው የአስቸኳይ ምግብ ርዳታ ክፍፍል ሁኔታ ባሁኑ ጊዜ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል? በዚሁ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂደናል። የድምፅ ማዕቀፉን በመጫን ይከታተሉ ።

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW