የዶቸ ቬለ መታወክና ዉግዘቱ
ሐሙስ፣ ግንቦት 19 2002ማስታወቂያ
ለጋዜጠኞችና ለመገናኛ ዘዴዎች ነፃነት የሚሟገተዉ ድንበር የለሽ ዘጋቢዎችም የዶቸ ቬለ ሥርጭት መታወኩን አጥብቆ ተቃዉሞታል።ዶቸ ቬለ የአማርኛዉ ሥርጭት ካለፈዉ ሳምንት አርብ ጀምሮ ሆን ተብሎ ግን አልፎ-አልፎ መታወኩን የራሱ የዶቸ ቬለ የቴክኒክ ባለሙያዎችና በተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ አድማጮች አረጋግጠዋል።ሉድገር ሻዶምስኪ ያሰባሰበዉን ዘገባ መሳይ መኮንን አጠናቅሮታል።
መሳይ መኮንን
ነጋሽ መሀመድ
አርያም ተክሌ