1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶቸ ቬለ መታወክና ዉግዘቱ

ሐሙስ፣ ግንቦት 19 2002

ዶቸ ቬለ የአማርኛ ሥርጭት ሆን ተብሎ መታወኩን የራዲዮ ጣቢያዉ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኤሪክ በተርማን አወገዙ።

ዶቸ ቬለ በኢትዮዽያ ታወከ

ለጋዜጠኞችና ለመገናኛ ዘዴዎች ነፃነት የሚሟገተዉ ድንበር የለሽ ዘጋቢዎችም የዶቸ ቬለ ሥርጭት መታወኩን አጥብቆ ተቃዉሞታል።ዶቸ ቬለ የአማርኛዉ ሥርጭት ካለፈዉ ሳምንት አርብ ጀምሮ ሆን ተብሎ ግን አልፎ-አልፎ መታወኩን የራሱ የዶቸ ቬለ የቴክኒክ ባለሙያዎችና በተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ አድማጮች አረጋግጠዋል።ሉድገር ሻዶምስኪ ያሰባሰበዉን ዘገባ መሳይ መኮንን አጠናቅሮታል።

መሳይ መኮንን

ነጋሽ መሀመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW