1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶክተር መረራ የእስር ሁኔታን በመቃወም አቤቱታ መቅረቡ 

ረቡዕ፣ ጥቅምት 8 2010

በእስር ላይ የሚገኙት  የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ፣ ኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶክተር መረራ ጉዲና ፣ ጉዳያቸው በታየበት በዚህ ሳምንት ሰኞ ፍርድ ቤት የተወሰዱት እጃቸው በብረት ታስሮ እንደነበረ ከጠበቆቻቸው አንዱ አቶ ወንድሙ ኢብሳ ገልጸዋል።

Äthiopien  Dr Mererra & Medrek
ምስል DW/Yohannes G. Egziabher

የዶክተር መረራ የእስር ሁኔታ

This browser does not support the audio element.

አቶ ወንድሙ ለዶይቸ ቬለ እንዳስረዱት፣ ይህ ዓይነቱ አሰራር ምንም ዓይነት የሕግም ሆነ የሞራል ድጋፍ የለውም። በዶክተር መረራ ጤንነት ላይም አሳሳቢ መዘዝ ሊያስከትል ስለሚችል ተቃውሟቸውን፣ እንዲሁም፣ ሌሎቹ ጠበቆቻቸው፣ ዘመዶቻቸው እና ወዳጆቻቸው እንዳይጎበኙዋቸው ያረፈው እገዳ እንዲነሳ በመጠየቅ ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አቤቱታ አቅርበዋል።


ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW