1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶክተር መረራ የፍርድ ቤት ውሎ

ሰኞ፣ ጥቅምት 6 2010

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ ልደታ ምድብ ዶክተር መረራ ጉዲና በተከሰሱበት ወንጀል የእምነት ክህደት ወንጀል ቃላቸውን የተቀበለ ሲሆን፣ ዶክተር መረራ የተከሰሱበትን ወንጀል አልፈመፈጸማቸውን ለፍርድ ቤቱ አስታውቀዋል።

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

የዶክተር መረራ የፍርድ ቤት ውሎ

This browser does not support the audio element.

በክሱ ላይ የምስክሮች ቃል የፊታችን ጥቅምት 24 ፣ 2010 ዓም እንዲደመጥ ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል።  የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ችሎቱን ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኳል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW