1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶክተር መረራ ጉዲና የፍርድ ቤት ውሎ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 25 2010

አቃቤ ሕግ በዶክተር መረራ ጉዲና ላይ ያቀረባቸው ተጨማሪ የሲዲ ማስረጃዎች ተከሳሽ ጠበቆች እንዲሰጥ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ትናንት ቢወስንም አቃቤ ሕግ ትእዛዙን አለማክበሩን የዶክተር መረራ ጠበቃ ለዶይቸ ቬለ ገለጡ ።

Äthiopien  Dr Mererra & Medrek
ምስል DW/Yohannes G. Egziabher

ዶክተር መረራ ሲዲዎቹ በጊዜ እንዳልተሰጣቸው ተገለጠ

This browser does not support the audio element.

አቃቤ ሕግ በዶክተር መረራ ጉዲና  ላይ ያቀረባቸው ተጨማሪ የሲዲ ማስረጃዎች ተከሳሽ ጠበቆች እንዲሰጥ የፌዴራል ከፍተኛ  ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት  ትናንት ቢወስንም  አቃቤ ህግ ትእዛዙን አለማክበሩን  የዶክተር መረራ ጠበቃ ለዶይቸ ቬለ  ገለጡ። ጠበቃው እንዳሉት ሲዲው የተሰጣቸው ችሎት ሊገቡ ሲሉ ነው።  የዶክተር መረራ ጉዲና ክስ ላይ ብይን ለመስጠት ዛሬ ተሰይሞ የነበረው ችሎትን በተመለከተ ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ቀጣዩን ዘገባ ከአዲስ አበባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW