ፖለቲካየዶክትር ማርቆስ ሀኪም ቤት መዘጋት 28 የካቲት 2009ማክሰኞ፣ የካቲት 28 2009የአረና ትግራይ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው ከጥቂት ጊዜ በፊት የተመረጡት ዶክተር ማርቆስ ገሠሠ በመቐለ የከፈቱት አንድ የጤና ማዕከል መዘጋቱን ለዶይቸ ቬለ ገለጹ። የጤና ማዕከሉ ማሟላት የሚገባውን ግዴታ ባለማሟላቱ መዘጋቱን የትግራይ ክልል የጤና ጽህፈት ቤት ቢያስታውቅም፣ ዶክተር ማርቆስ ምክንያቱ ፖለቲካዊ ነው ይላሉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Y. GebreegziabherማስታወቂያBer. AA(Tigray health bureau closes a clinic owned by one ARENA member) - MP3-StereoThis browser does not support the audio element.ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ