1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶክትር ማርቆስ ሀኪም ቤት መዘጋት 

ማክሰኞ፣ የካቲት 28 2009

የአረና ትግራይ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው ከጥቂት ጊዜ በፊት የተመረጡት ዶክተር ማርቆስ ገሠሠ በመቐለ የከፈቱት አንድ የጤና ማዕከል መዘጋቱን ለዶይቸ ቬለ ገለጹ። የጤና ማዕከሉ ማሟላት የሚገባውን ግዴታ ባለማሟላቱ መዘጋቱን የትግራይ ክልል የጤና ጽህፈት ቤት ቢያስታውቅም፣ ዶክተር ማርቆስ ምክንያቱ ፖለቲካዊ ነው ይላሉ።

Äthiopien Stadt Mekelle
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

Ber. AA(Tigray health bureau closes a clinic owned by one ARENA member) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW