1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶይቼ ቬሌ የቀድሞ ዘጋቢ አስተያየት

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 2010

በኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ የተመራዉ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ትናንት ኤርትራ መዲና አስመራ ሲገባ ሕዝብ በነቂስ በመዉጣት ያደረገው ደመቀ አቀባበል ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ሰላም መሻትዋን የሚያረጋግጥ ነዉ ሲል ለዓመታት ከአስመራ ለዶይቼ ቬለ ይዘግብ የነበረዉ ጋዜጠኛ ጎይቶም ቢሆን ተናገረ።

Eritrea UNESCO Asmara: Modernistische Stadt Afrikas
ምስል picture-alliance/robertharding

«ፕሬዚዳንት ኢሳያስን እና ጠ/ሚ ዐብይን አመሰግናለሁ»

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ እና የኤርትራዉን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን ያመሰገነዉ ጎይቶም ፤ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይን ፈለግ በመከተል በኤርትራ ወህኒ ቤቶች የሚገኙ የፖለቲካ እስረኖችን ይፈታሉ ብሎ ተስፋ እንደሚያደርግ ተናግሯል። የኤርትራን ሕዝብ በተለይም ደግሞ የአስመራን ነዋሪ በጥልቀት አቀዋለሁ የሚለው ጎይቶም፤ ኢትዮጵያ ዉስጥም በጋዜጠኝነት ረዘም ላሉ ዓመታት አገልግሏል። ጎይቶም ፤ የኢትዮጵያ ሠላም ማግኘት ለኤርትራም መረጋጋት መሠረት መሆኑን ተናግሮአል። 

አዜብ ታደሰ

ኂሩት መለሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW