1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመኑ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር በመካከለኛዉ ምሥራቅ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 30 2001

ትናንት እየሩሳሌም ዉስጥ ከእስራኤል ባለሥልጣናት ጋር የተነጋገሩት ጀርመናዊዉ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዛሬ ደማስቆ ዉስጥ ከሶሪያ፥ ቤይሩት ደግሞ ከሊባኖስ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል

ሽታይንማየርና አሳድምስል AP

የጀርመኑ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይን ማየር በመካከለኛዉ ምሥራቅ የሚያደርጉትን ጉብኝት ዛሬም እንደቀጠሉ ነዉ።ትናንት እየሩሳሌም ዉስጥ ከእስራኤል ባለሥልጣናት ጋር የተነጋገሩት ጀርመናዊዉ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዛሬ ደማስቆ ዉስጥ ከሶሪያ፥ ቤይሩት ደግሞ ከሊባኖስ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ይልማ ሐ/ሚካኤል፦ ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW