የጀርመኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተ.መ.ድ ጉባኤ
ረቡዕ፣ መስከረም 12 2003ማስታወቂያ
እንደ መራሂተ መንግስቷ ሁሉ የጀርመኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቲር በተ.መ.ድ የፊታችን ቅዳሜ ጠንከር ያለ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። በሌላ በኩል ሚኒስትሩ በዚሁ ጉባኤ ወዳጆችንም እንደሚያፈሩ ይገመታል። ጀርመን በጸጥታዉ ምክር ቤት ዉስጥ አንድ መቀመጫን ለማግኘት እቅድ አላት። የጀርመኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተ.መ.ድ ጉባኤ በሚል የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይለ ሚካኤል ዘገባ አዘጋጅቶአል።
ይልማ ሃይለሚኦካኤል፣፡አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ