1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመኑ ግብረሰናይ ድርጅት ድጋፉን ቀጥሎአል 

ዓርብ፣ የካቲት 10 2009

ሠዎች ለሠዎች የተባለዉ የጀርመኑ ምግባረ ሰናይ ድርጅት በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ለሚያካሂዳቸዉ የልማትና የአቅም ግንባታ ሥራዎች ወደ ሦስት መቶ ሚሊዮን የሚሆን የኢትዮጵያ ብር መመደቡን አስታወቀ።

Äthiopien Jahrespressekonferenz von "Menschen für Menschen"
ምስል Yohannes Geberegziabeher

Ber. A.A.(Menschen ffür Menschen Jahrespressekonferenz) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


ላለፉት 35 ዓመታት በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ድጋፍን ሲያደርግ የኖረዉ የዚህ ድርጅት ከፍተኛ የሥራ አመራሮች ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በድርጅቱ የተከሰተዉ አስቸጋሪ ሁኔታ ታልፎ ለጋሾች ለድርጅቱ የሚሰጡት የርዳታ መጠን በ 115 ከፍ ማለቱን አስታዉቀዋል። ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን አጠር ያለ ዘገባ ልኮልናል።  


ዮኃንስ ገብረግዚአብሔር 


አዜብ ታደሰ 
ዮኃንስ ገብረግዚአብሔር  

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW